Author
Ermias Tilahun
Book Format
Paperback / softback
Publisher
Indy Pub
Published
November 2013
Today's Price
£8.54
Available - Usually dispatched within 4 days
Grow In All Things
Today's Price £8.54
Life giving resources. Faithfully delivered.
FREE delivery on orders over £10
Serving over 2 million Christians in the UK
with Bibles, Books and Church Supplies
Our Buy-Now-Pay-Later accounts used
by over 4,000 UK Churches & Schools
Author
Ermias Tilahun
Book Format
Paperback / softback
Publisher
Indy Pub
Published
November 2013
£8.54
Available - Usually dispatched within 4 days
Grow In All Things
Today's Price £8.54
ማደግ አንድ ነገር ሲሆን "በነገር ሁሉ ማደግ" ደግሞ እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ ነው እድገታችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ያለ ወይም ሚዛኑን ያልጠበቀ መሆን የለበትም መጽሐፍ ቅዱስ በነገር ሁሉ ማደግ እንዳለብን ብቻ ሳይሆን በነገር ሁሉ ልናድግ የምንችልበትንም መንገድ ያሳየናል ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አስብ" ይለናል ይህም የምናድገው ወደምናስበው ነገር ወይም የምናስበው ነገር የምናድግበትን ሁኔታና ፍጥነት ይወስነዋል ማለት ነው በእድገታችን ላይ አስተሳሰባችን ትልቅ አስተዋኦ አለው የምናስበውን ሳንለውጥና ሳናስተካክል ልናድግበት የማንችልበት አቅጣጫ አለ የምናስበው ነገር የምናድግበትን አቅጣጫ ሊያፋጥነው፣ ሊጎትተው ወይም ሊያስቆመው ይችላል መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ማሰብም ሆነ ምን ማሰብ እንዳለብን ያሳየናል ከዚህም በተጨማሪ ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አዘውትር" ይለናል የምናስበው ነገር ብቻ ሳይሆን የምናዘወትረው ነገር (habit) ነው የሚያሳድገን በሌላ አባባል አዘውትረን ወደምናስበው ነገር ነው የምናድገው የእግዚአብሔር ቃል የሆነው መጽሐፍ ቅዱስ የሚነግረን ቃል መጥቶ የሚሄድ፣ ብልጭ ብሎ ድርግም የሚል ሳይሆን አዘውትረን ልናስበው የሚገባንን ቃል ነው ሰው የሚያዘወትረውን ነገር ነው የሚሆነው አንዳንድ ጊዜ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናስበው ነገር ሲሆን፣ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናዘወትረው ነገር ነው ለማደግ የምንፈልግ ሰዎች ከሆንን የምናስባቸውና የምናዘወትራቸው ነገሮች ትኩረታችንን ይሻሉ በዚህ መጽሃፍ ልናድግባቸው የምንችላቸው ሃሳቦች እለታዊ በሆኑ ልምምዶች ማለትም ልናዘወትራቸው በምንችላቸው መልኩ ተዘጋጅተው ቀርበዋል
ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን ማሰብ የሚገባንን እንድናስብና ማዘውተር የሚገባንን እንድናዘወትር ብቻ ሳይሆን ወዴት ማደግ እንዳለብንም ተነ0
Author
Ermias Tilahun
Book Format
Paperback / softback
Publisher
Indy Pub
Published
November 2013
Weight
173g
Dimensions
127 x 203 x 8 mm
ISBN
9781087940687
ISBN-10
1087940680
Eden Code
5554712
More Information
Author/Creator: Ermias Tilahun
ISBN: 9781087940687
Publisher: Indy Pub
Release Date: November 2013
Weight: 173g
Dimensions: 127 x 203 x 8 mm
Eden Code: 5554712